ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) በሽልማት ፕሮግራሙ ላይ እንደገለጹት በብሄረሰብ አስተዳደሩ በ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተናን በችግር ውስጥ ሆነው ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ ዶ/ር ጋርዳቸው አያይዘውም ሽልማቱ እና […]
Read MoreInjibara University hosted a thought-provoking public lecture titled “Social Network Analysis as a Distinctive Contemporary Research Approach” on October 25, 2024, addressing the significance and applications of this innovative research methodology in today’s interconnected world. The event drew an enthusiastic crowd, including university officials, faculty members, and students eager to engage in meaningful dialogue. Dr. […]
Read More